Warning: mkdir(): No space left on device in /var/www/tg-me/post.php on line 37

Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/orthodox1/--): Failed to open stream: No such file or directory in /var/www/tg-me/post.php on line 50
ኦርቶዶክስ ተዋህዶ - ‌🇴‌🇷‌🇹‌🇭‌🇴‌🇩‌🇴‌🇽 ‌🇹‌🇪‌🇼‌🇦‌🇭‌🇩‌🇴 | Telegram Webview: orthodox1/13086 -
Telegram Group & Telegram Channel
"በዓለ ኤጲፋንያ እስመ በይእቲ ዕለት አስተርአየት መለኮቱ ለክርስቶስ ፣ ኤጲፋንያ ዝ ውእቱ ሕፅበት ዘቦቱ አስተርአየ እግዚእ ወመድኅን ኢየሱስ ክርስቶስ ለኵሉ ሰብእ በፈለገ ዮርዳኖስ በብርሃነ መለኮቱ ⇨ የኤጲፋንያ በዓል በዚህች ዕለት የክርስቶስ መለኮቱ የታየ(ች)በት። ኤጲፋንያ መታጠብ ነው፤ በኤጲፋንያ ጌታ መድኃኒት ኢየሱስ ክርስቶስ ለሰው ሁሉ በመለኮታዊ ብርሃኑ ለሰው ሁሉ በዮርዳኖስ ወንዝ የተገለጠበት ነው። 【ሲኖዶስም ትዕዛዝ ፷፮ 】

የሥርዓተ ጽዮን መጽሐፈ ቀኖና ፴ ከሚሆነው የቀኖና ክፍል በስፋት የተብራራው ስለ በዓለ ሰንበት አከባበር፣ ስለ ጾመ ጋድ (ገሐድ) እና ስለ ኤጲፋንያ በዓለ አስተርእዮ ነው።

ሠለስቱ ምዕትም በሃይማኖተ አበው ስለጾም በደነገጉት አዋጅ አጲፋንያ ጥምቀት መሆኑን አመልክተዋል።
" ወኢትትዐደው ጾመ ዘእግዚአብሔር ዘውእቶሙ ረቡዕ ወዐርብ ዘእንበለ ይርከብከ ደዌ ክቡድ ወዘእንበለ መዋዕለ ጰንጠቆስጤ ወበዐለ ልደት ወበመዋዕለ አስተርእዮ ዘውእቱ ኤጲፋንያ ➨ ጌታ ያዘዘውን ጾም አትሻር እነዚህም ረቡዕ ዓርብ ናቸው ደዌ ካላገኘህ በቀር በበዓለ ሐምሳ፣ ልደት ፣ ጥምቀት በዋሉባቸው ዕለታት (ረቡዕ ዐርብ) በቀር ይኸውም ኤጲፋንያ (ጥምቀት) ነው።" 【ሃይ. አበው ዘ፫፻ ፳፥፲፰】

በሶርያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ዘመነ አስተርእዮ (Epiphany season) ዴናህ/ዴንሃ【 ܕܢܚܐ 】እየተባለ ይጠራል። በጊዜ ሰሌዳ ከጌታችን ልደት በኋላ እስከ ዐቢይ ጾም ድረስ ጾመ ነነዌንም ጭምር ይዞ ይቆያል። በዚህ ወቅት ያሉ ስምንቱን ዕለተ ዐርብ ደግሞ መታሰቢያ በመስጠት በተለየ መንገድ ያከብሩታል። የመጀመሪያው ቅዱስ ዮሐንስ መጥምቀ መለኮት ፣ ሁለተኛውን ለብርሃናተ ዓለም ቅዱስ ጴጥሮስና ቅዱስ ጳውሎስ ፣ ሦስተኛውን ዓርብ ለወንጌላውያን ፣ ቀጣዩን ደግሞ ለቅዱስ እጢፋኖስ ቀዳሜ ሰማዕት እያሉ የመጨረሻውን ለቤተክርስቲያን ጠባቂዎች/ ገበዝ (The Patron of the Church) ሰጥተው ያከብራሉ።

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያንም ሥርዓትና ደንብ በዚህ ወቅት በዓለ ዲያቆናት (✤ ቅዱስ እስጢፋኖስ ጥር ፩) በዓለ ሐዋርያት (✤ ቅዱስ ዮሐንስ ጥር ፬) እንዲሁም በዓለ እግዝእትነ ማርያም (✤ አስተርእዮ ማርያም ጥር ፳፩) በልዩ ሁኔታ ተከብሮ ይውላል።

( ክፍል ፪ ይቀጥላል… )

✍️ በዓለ ጥምቀት ፳፻፲፭ ዓ.ም. የተፃፈ



tg-me.com/orthodox1/13086
Create:
Last Update:

"በዓለ ኤጲፋንያ እስመ በይእቲ ዕለት አስተርአየት መለኮቱ ለክርስቶስ ፣ ኤጲፋንያ ዝ ውእቱ ሕፅበት ዘቦቱ አስተርአየ እግዚእ ወመድኅን ኢየሱስ ክርስቶስ ለኵሉ ሰብእ በፈለገ ዮርዳኖስ በብርሃነ መለኮቱ ⇨ የኤጲፋንያ በዓል በዚህች ዕለት የክርስቶስ መለኮቱ የታየ(ች)በት። ኤጲፋንያ መታጠብ ነው፤ በኤጲፋንያ ጌታ መድኃኒት ኢየሱስ ክርስቶስ ለሰው ሁሉ በመለኮታዊ ብርሃኑ ለሰው ሁሉ በዮርዳኖስ ወንዝ የተገለጠበት ነው። 【ሲኖዶስም ትዕዛዝ ፷፮ 】

የሥርዓተ ጽዮን መጽሐፈ ቀኖና ፴ ከሚሆነው የቀኖና ክፍል በስፋት የተብራራው ስለ በዓለ ሰንበት አከባበር፣ ስለ ጾመ ጋድ (ገሐድ) እና ስለ ኤጲፋንያ በዓለ አስተርእዮ ነው።

ሠለስቱ ምዕትም በሃይማኖተ አበው ስለጾም በደነገጉት አዋጅ አጲፋንያ ጥምቀት መሆኑን አመልክተዋል።
" ወኢትትዐደው ጾመ ዘእግዚአብሔር ዘውእቶሙ ረቡዕ ወዐርብ ዘእንበለ ይርከብከ ደዌ ክቡድ ወዘእንበለ መዋዕለ ጰንጠቆስጤ ወበዐለ ልደት ወበመዋዕለ አስተርእዮ ዘውእቱ ኤጲፋንያ ➨ ጌታ ያዘዘውን ጾም አትሻር እነዚህም ረቡዕ ዓርብ ናቸው ደዌ ካላገኘህ በቀር በበዓለ ሐምሳ፣ ልደት ፣ ጥምቀት በዋሉባቸው ዕለታት (ረቡዕ ዐርብ) በቀር ይኸውም ኤጲፋንያ (ጥምቀት) ነው።" 【ሃይ. አበው ዘ፫፻ ፳፥፲፰】

በሶርያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ዘመነ አስተርእዮ (Epiphany season) ዴናህ/ዴንሃ【 ܕܢܚܐ 】እየተባለ ይጠራል። በጊዜ ሰሌዳ ከጌታችን ልደት በኋላ እስከ ዐቢይ ጾም ድረስ ጾመ ነነዌንም ጭምር ይዞ ይቆያል። በዚህ ወቅት ያሉ ስምንቱን ዕለተ ዐርብ ደግሞ መታሰቢያ በመስጠት በተለየ መንገድ ያከብሩታል። የመጀመሪያው ቅዱስ ዮሐንስ መጥምቀ መለኮት ፣ ሁለተኛውን ለብርሃናተ ዓለም ቅዱስ ጴጥሮስና ቅዱስ ጳውሎስ ፣ ሦስተኛውን ዓርብ ለወንጌላውያን ፣ ቀጣዩን ደግሞ ለቅዱስ እጢፋኖስ ቀዳሜ ሰማዕት እያሉ የመጨረሻውን ለቤተክርስቲያን ጠባቂዎች/ ገበዝ (The Patron of the Church) ሰጥተው ያከብራሉ።

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያንም ሥርዓትና ደንብ በዚህ ወቅት በዓለ ዲያቆናት (✤ ቅዱስ እስጢፋኖስ ጥር ፩) በዓለ ሐዋርያት (✤ ቅዱስ ዮሐንስ ጥር ፬) እንዲሁም በዓለ እግዝእትነ ማርያም (✤ አስተርእዮ ማርያም ጥር ፳፩) በልዩ ሁኔታ ተከብሮ ይውላል።

( ክፍል ፪ ይቀጥላል… )

✍️ በዓለ ጥምቀት ፳፻፲፭ ዓ.ም. የተፃፈ

BY ኦርቶዶክስ ተዋህዶ - ‌🇴‌🇷‌🇹‌🇭‌🇴‌🇩‌🇴‌🇽 ‌🇹‌🇪‌🇼‌🇦‌🇭‌🇩‌🇴


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 283

Share with your friend now:
tg-me.com/orthodox1/13086

View MORE
Open in Telegram


ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ‌🇴‌🇷‌🇹‌🇭‌🇴‌🇩‌🇴‌🇽 ‌🇹‌🇪‌🇼‌🇦‌🇭‌🇩‌🇴 Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Export WhatsApp stickers to Telegram on iPhone

You can’t. What you can do, though, is use WhatsApp’s and Telegram’s web platforms to transfer stickers. It’s easy, but might take a while.Open WhatsApp in your browser, find a sticker you like in a chat, and right-click on it to save it as an image. The file won’t be a picture, though—it’s a webpage and will have a .webp extension. Don’t be scared, this is the way. Repeat this step to save as many stickers as you want.Then, open Telegram in your browser and go into your Saved messages chat. Just as you’d share a file with a friend, click the Share file button on the bottom left of the chat window (it looks like a dog-eared paper), and select the .webp files you downloaded. Click Open and you’ll see your stickers in your Saved messages chat. This is now your sticker depository. To use them, forward them as you would a message from one chat to the other: by clicking or long-pressing on the sticker, and then choosing Forward.

A Telegram spokesman declined to comment on the bond issue or the amount of the debt the company has due. The spokesman said Telegram’s equipment and bandwidth costs are growing because it has consistently posted more than 40% year-to-year growth in users.

ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ‌🇴‌🇷‌🇹‌🇭‌🇴‌🇩‌🇴‌🇽 ‌🇹‌🇪‌🇼‌🇦‌🇭‌🇩‌🇴 from sa


Telegram ኦርቶዶክስ ተዋህዶ - ‌🇴‌🇷‌🇹‌🇭‌🇴‌🇩‌🇴‌🇽 ‌🇹‌🇪‌🇼‌🇦‌🇭‌🇩‌🇴
FROM USA